Sunday, January 18, 2015

ማስታወቂያ
የዲሞክራሲ ለውጥ ድጋፍ ድርጅት በኖርዌይ የ3ኛና 4ኛ ሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ክንውን የሚቀርብበትና ለወደፊት ሊሰሩ የሚገባቸውን ተግባራት ለመወሰንበህገ ደንባችን መሰረት ምልዓተ ጉባኤ ማዘጋጀት አስፈልጓል። ስለዚህ የድርጅቱ አባላት በሙሉ በፌብሯሪ 14/2015 ከቀኑ 13፡00 እስከ 16፡00 ስዓትእንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን!ከዚህበመቀጠልም
የአርበኛው አቶ አንዳርጋቸው ፷ኛ ዓመት የልደት በዓል!
ለኢትዮጵያ አገራችን ነጻነትና ፍትህ ለማስፈን የህይወት መስዋትነትን እስከ መክፈል ድረስ እየታገለ የሚገኘውን የነጻነት ተምሳሌት የጀግናው አንዳርጋቸው ጽጌ ፷ኛ ዓመት የልደት በዓልን በዓለም አቀፍ ደረጃ በደማቅ ሁኔታ ይከበራል። ስለዚህ በኖርዌይ የምትኖሩ ኢትዮጵያውያን በሙሉ ፌብሯሪ 14/2015 ከ16፡00እስከ 22፡00 ስዓት በልደት በዓሉ ላይ ተገኝተታችሁ የአላችሁን አክብሮት ትገልጹ ዘንድ ተጋብዛችኋል።
የዝግጅት ቦታ፡ በቅርብ ቀን እናሳውቃለን

No comments:

Post a Comment